Skip to main content

The Recruiting Committee established by the Prime Minister has announced eight candidates for the nomination as the board members of the National Electoral Board of Ethiopia

June 08, 2019

The Recruiting Committee established by the Prime Minister has announced eight candidates for the nomination as the board members of the National Electoral Board of Ethiopia (NEBE). The eight candidates have been nominated for the PM's final decision and the selected four are expected to be presented to the House of Representatives in the coming weeks.

http://bit.ly/3380LwZ   

Share this post

The board consulted with media professionals

May 28, 2019

The National Electoral Board of Ethiopia (NEBE) has consulted with media professionals on the role of the media in democratic elections. The Board held a consultative workshop in collaboration with the European Union on 27 May 2019.

Share this post

ማሳሰቢያ

ግንቦት 17,2011

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከሚያደርጋቸው ለውጦች መካከል የሚዲያ ተደራሽነትን መጨመር መረጃዎችን ለመገናኛ ብዙሃን ማቅረብ መሆኑ ይታወቃል፡፡ አዲስ ዘመን ጋዜጣ በግንቦት 16 ያወጣውን የሚከተለው ዘገባ መረጃ ለማግኘት ተቋማችንን መረጃ የጠየቀው ከቀናት በፊት ሲሆን በዜናው ላይ የተካተተው ዘገባ እጅግ የዘገየና ጊዜውን ጠብቆ ባለመውጣቱ ቦርዳችን መረጃን ከሰጠ ከቀናት በኋላ የወጣው ዜና በኋላ የተፈጠሩ ለውጦችን እንደማይገልጽ ለመግለጽ እንወዳለን፡፡
በመሆኑም ቦርዱ መረጃ በሰጠበትና አዲስ ዘመን መረጃውን ባወጣበት የቀናት ክፍት ጊዜ የኢ-ዜማ ፓርቲ የእውቅና ጥያቄ ያስገባ ሲሆን ሰማያዊ እና መኢዴፓ የመክሰም ጥያቄ ለቦርዱ አቅርበዋል፡፡ 


የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

Board Members Recommendation

Board members of the National Electoral Board of Ethiopia Interested people can use the following information to make recommendations for Board members of the National Electoral Board of Ethiopia. According to the new proclamation 1133/2011, the recruitment of new board members will be conducted by the new recruitment committee formed by the prime minister.

ከምርጫ ቦርድ የተላለፈ ጥሪ

ግንቦት 15,2011

ከምርጫ ቦርድ የተላለፈ ጥሪ 

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የፊታችን ሰኞ ግንቦት 19 ቀን 2011 ዓ.ም “መገናኛ ብዙኃንና ምርጫ” በሚል ርእስ ከመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ጋር ምክክር አዘጋጅቷል፡፡ የምክክሩ አላማ መገናኛ ብዙሃንና ዲጂታል የመገናኛ መንገዶች በምርጫ ወቅቶች ስለሚኖራቸው ሚና እንዲሁም ከቦርዱ ጋር በአጋርነት የሚሰሩባቸው መንገዶች ላይ ለመወያየት ሲሆን፤ የሚዲያ ተቋማት በኢሜልና በደብዳቤ ጥሪ ተደርጎላቸዋል፡፡ ምክክሩ በሳፋየር አዲስ ሆቴል ከጠዋቱ 2፡30 የሚጀምር ሲሆን ጥሪ ለተደረገላቸው ብቻ ክፍት ነው፡፡

በአዲሱ የምርጫ እና የፓለቲካ ፓርቲዎች ረቂቅ ከምርጫ ጋር የተያያዙ አንኳር ለውጦች

ሐምሌ 12 2010   

መረጃ -1 

በተለያዩ አዋጆች ተካተው የሚገኙ ምርጫን ፖለቲካ ፓርቲዎችን እንዲሁም የምርጫ ስነምግባርን የሚመለከቱ ህጎች ጠንካራ ጎናቸውን እንዳለ በመጠበቅ በህግ ማእቀፎቹ ውስጥ የተገኙ ክፍተቶችን ከመዝጋት፣ ግልጽነታቸውን ከማሳደግ እና አፈጻጸማቸው የተሳለጠ እንዲሆን ከማስቻል አንጻር አስፈላጊ ማሻሻያዎች ተደርጎባቸው በአዲሱ ህግ ረቂቅ አዋጅ ውስጥ ተካትተዋል።