Website_Slider_Two
Website_Slider_One
newslidethree
Website_Slider_Three_B
 

ወቅታዊ ዜናዎች

31 01

ቦርዱ የፖለቲካ ፓርቲ ሲሰተም አሰተዳዳሪዎች በቦርዱ ባለሙያዎች ድጋፍ እየተደረገላቸው ዕጩዎቻቸውን እንዲመዘግቡ ማድረግ ጀመረ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የዕጩዎች ምዝገባን በምርጫ የጊዜ ሠሌዳው መሠረት ከጥር 1 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በማከናወን ላይ መሆኑ ይታወቃል። ቦርዱ ቀደም ሲል ባሳወቀው መሠረት የፖለቲካ ፓርቲዎች ዕጩዎቻቸውን ሙሉ…

ተጨማሪ ያንብቡ
29 01

ቦርዱ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በመምረጥ የሚሳተፉበትን ምቹ መደላድል ለመፍጠር ያለመ ውይይት ከተቋማቱ አመራሮች ጋር አደረገ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና ከትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች ጋር የመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የመራጮች ምዝገባ እና ድምጽ አሰጣጥን በሚመለከት ጥር 19 ቀን 2018 ዓ.ም…

ተጨማሪ ያንብቡ
 
 
 

የምርጫ ክልሎችና ጣቢያዎች

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምርጫ ክልሎችን እና የምርጫ ጣቢያዎችን በመላው ሀገሪቱ እንዲያቋቁም በአዋጅ ቁጥር 1133/2011 አንቀፅ 7 ሥልጣን የተሰጠው ሲሆን በዚህ መሠረት የተቋቋሙ የምርጫ ክልሎች  እና ጣቢያዎች የሚቋቋሙበት ሁኔታ እና መንገድ እንዲሁም ሌሎች  በአዋጅ ቁጥር 1162/2011 አንቀጽ 14 መሠረት የሚሰጡ ከምርጫ ክልል እና ጣቢያዎች ሥልጣን እና ተግባራት ጋር የተገናኙ ዝርዝሮችን ይመልከቱ፡፡  

የምርጫ ህጎች

የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማቋቋሚያ አዋጅ 1133/2011 እና የኢትዮጵያ የምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ እና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ 1162/2011ን ጨምሮ  ከምርጫ ጋር የተገናኙ እና በሥራ ላይ ያሉ ዋና ዋና ህጎችን ይመልከቱ፡፡ 

እንዴት መምረጥ ይቻላል? 

ዜጎች ይፋ በተደረገ መራጮች ምዝገባ ወቅት ከተመዘገቡ በኃላ በቦርዱ በተወሰነው የድምፅ መስጫ ቀን የተመዘገቡበት የምርጫ ጣቢያ በመሄድ ድምፃቸው ይሰጣሉ፡፡ የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱን ዝርዝር ይመልከቱ፡፡ 

የምርጫ ዑደት

በምርጫ ሥርዓት፣ የድምፅ አሰጣጥ ከመጀመሩ በፊት ከሚደረገው የቅድመ ምርጫ ዝግጅት ጀምሮ ውጤቱ እስኪታወቅና ይፋ ሆኖ ለአሸናፊዎቹ የአሸናፊነት ማረጋገጫ እስከሚሰጥበት ድረስ ያለው ሂደት የምርጫ ዑደት ይባላል፡፡ 

በተደጋጋሚ የሚጠየቁ ጥያቄዎች

በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ተግባራት ዙሪያ የሚነሱ ዋና ዋና ጥያቄዎችና መልሶቻቸውን ይመልከቱ፡፡